Living Hope For
Real People
Eaque incidunt officiis harum ipsam rerum ipsame  dolore alias vel cumque dolores a velit in aliquam enim veritatis quis magni nstias placeat.
Building Holy and Healthy Lives
Vitae optio distinctio necessitatibus earum facere magni natus eaque consectetur, esse corporis dolore ostrum ullam.
Experience God’s Presence
Vitae optio distinctio necessitatibus earum facere magni natus eaque consectetur, esse corporis dolore ostrum ullam.
Guidance in a Misguided World.
Vitae optio distinctio necessitatibus earum facere magni natus eaque consectetur, esse corporis dolore ostrum ullam.
Recent Sermons
Eaque incidu harum ipsam rerum
February 4, 2025 04
Feb 2025

በመስቀል ላይ ሳለ ጌታቸን የተናገራቸው ሰባት የፍቅር ቀላት

Comments: 0

1. አምላኪ አምላኬ ለምን ተውከኝ (ማቴ.27÷46) 2. እውነት እልሃለሁ ዛሬ በገነት ከእኔ ጋር ትኖራለህ (ሉቃ.23÷43) 3. አባት ሆይ የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው (ሉቃ.23÷34) 4. አባት ሆይ ነፍሴን በእጅህ አደራ እሰጣለሁ (ሉቃ.23÷46) 5. እናትህት እነኋት እነሆ ልጅሽ (ዮሐ.19÷26-27) 6. ተጠማሁ (ዮሐ.19÷29) 7. ተፈጸመ (ዮሐ.19÷30)

February 4, 2025 04
Feb 2025

13ቱ ሕማማተ መስቀል

Comments: 0

ሕማም ማለት ሐመ ካለው የግእዝ ግስ የተገኘ ሲሆን ትርጓሜውም ሕመም፣ መከራ ስቃይ ፣እንግልት ማለት ነው ። ቅድስት ቤተክርስቲያንም ይህን ሳምንት ሰሞነ ሕማማት ብላ በየዓመቱ ታከብረዋለች የሕማማት ሳምንት ማለቷ ነው:: 1, ተኰርዖተ ርእስ /ራስና በዘንግ መመታት/ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ራሱን በዘንግ መመታቱንና መቀጥቀጡን የሚገልጥ ነው፡፡ “ተኰርዖት” የሚለው ቃል ኩርዐ – መታ […]

February 4, 2025 04
Feb 2025

ከትንሳኤ እሑድ በኋላ ያሉ ዕለታት ስያሜ

Comments: 0

#ሰኞ – ማዕዶት ይባላል፡- ማዕዶት ማለት መሻገር፣ ማለፍ ማለት ነው፡፡ በዚህ ዕለት በፋሲካችን በክርስቶስ ትንሣኤ ከድቅድቅ ጨለማ ወደ ሚደነቅ ብርሃን፣ ከሞት ወደ ሕይወት፣ ከሲኦል ወደ ገነት፣ ከሃሳር ወደ ክብር መሻገራችንን እናስባለን፡፡ #ማክሰኞ- ቶማስ ይባላል፡- በዚህ ዕለት ቶማስ ጌታን አይቶ ማመኑ፤ ጌታዬና አምላኬ ብሎ መመስከሩ ይዘከራል፡፡ ዮሐ. 20፡27-29 #ረቡዕ – አልአዛር […]

Recent Gallery
Eaque incidu harum ipsam rerum