ደብረ ምጥማቅ ዳግማዊት ፃድቃኔ ማርያም ኢ/ኦ/ ተ/ቤ/ክ

አገልግሎቶች

1. በዕለቱ የ 40 እና 80 የ ልጆች የጥምቀት አገልግሎት
2. በዕለቱ የ 40 የ ሙት ዓመት የጸሎት ፍትሐት አገልግሎት
3. ዘወትር እሁድ የ በዓላት ዕለት የቅዳሴ የወንጌል የዝማሬ የጥምቀት አገልግሎት
4. ለልጆች ኦርቶዶክሳዊ አስተዳደግና ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር በተጠናከረ መልኩ ይሰጣል።

በችግር በሕመም፣ስራ፣ልጅ፣በማጣት በጭንቀት የምትሰቃዩ ኑና ፃድቃኔ ማርያም ተማፀኑ ልመናቹ ይሰማል በረከትም ተሳተፉ።